ጽሑፍ

ከነገሮች ስለመላቀቅ

በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኖረ ፈረንሳዊው ፈላስፋ ጂያን ጃክ ሩሶ “ሰው ነጻ ሆኖ ተወለደ፤ ነገር ግን የትም ቦታ በሰንሰለቶች ታስሮ ይታያል” በማለት እንደተናገረ በስፋት ይጠቀሳል፡፡ ይህን አነጋገር በቀላሉ ዐይተው የሚያልፉት ዓይነት አይደለም፡፡ እንደ ክርስትና አስተምህሮ በሰው በደል ምክንያት ሰውም የሚኖርባትም…

ማንበብ ይቀጥሉከነገሮች ስለመላቀቅ

ይህ ሁሉ ይጨመርላችኋል

የጌታን ቃል ማን ያምነዋል? የመልዕክተኞቹን ምስክርነትስ ማን በሚገባ ይቀበለዋል? ለዚህም ነው ከነቢያት እስከ ሐዋርያት ድረስ “እግዚኦ መኑ የአምነነ ስምዐነ፤ አቤቱ ብንናገርስ ምስክርነታችንን ማን ያምነናል?” እያሉ የተናገሩት። ከነቢያት ኢሳይያስ ከሐዋርያት ዮሐንስና ጳውሎስ ይህንን ቃል ጠቅሰውታል። ኢሳ  53፥1፣ ዮሐ 12፥38፣ ሮሜ 10፥16…

ማንበብ ይቀጥሉይህ ሁሉ ይጨመርላችኋል

ንባብ ግብ አይደለም

ስለ ሲ ኤስ ሉዊስ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ መጽሐፍ እንደጀመርኩ የእውቀት እና የመንፈሳዊ ሕይወት ዓርአያዬ የሆነ የመንፈስ ታላቅ ወንድሜ ሲ ኤስ ሉዊስ ለቅዱስ አትናቲዎስ ነገረ ሥጋዌ መጽሐፍ ትርጉም የጻፈውን መግቢያ እንዳነበበው እና በሉዊስ እንደተደመመ ነገረኝ። እኔም ወዲያው ያን መግቢያ ፈልጌ ማንበብ…

ማንበብ ይቀጥሉንባብ ግብ አይደለም

በቅኔ ድርሰት ታሪክ ውስጥ የቅዱስ ያሬድ ድርሻ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለመላው ሕዝበ ክርስቲያንና በአጠቃላይ ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ዘመን የማይሽራቸው ጊዜም የማይለውጣቸው ብርቅና ድንቅ የሆኑ አእምሮአዊ ሀብቶችና መንፈሳዊ ቅርሶች መካከል አንዱ ቅኔ ነው። “ቅኔ” ቀነየ – ገዛ ወይም ተቀንየ – ተገዛ የሚለውን የግእዝ ግሥ ያስገኘ ጥሬ…

ማንበብ ይቀጥሉበቅኔ ድርሰት ታሪክ ውስጥ የቅዱስ ያሬድ ድርሻ

ገበያው

ከእርጋታውና እኔንም እንደ አዋቂ ከመቁጠሩ ሳይወጣ “ስለ ቀደሙት ሰዎች ሕይወት ሁሉን የመስማት ዕድል አግኝተሃል? የኖረውንስ ልማድ እንዳለ የመቀበል ግዴታ ተጥሎብሃል? አንተን ፈጣሪ ሲፈጥርህ መልክህ፣ አሻራህ፣ ድምፅህ ከአንተ በፊት የነበሩትን አይመስልም። ከአንተም በኋላ አንተን የሚመስል አይመጣም። ሌሎችን በማይመስል መልክህ መኖር ካልተቸገርህ…

ማንበብ ይቀጥሉገበያው

የነፍስ የመጨረሻው የመሸጫ ዋጋ ስንት ነው?

ይህን ጥያቄ ጌታችን እንዲህ በማለት መልሶልን ነበር፦ “ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?” ማቴ፦16:26 የአንዲት ነፍስ ዋጋዋ ይህ ነው እንግዲህ! ዓለሙና በውስጡ ያሉት በአንድ ላይ ተከማችተው እንኳን ለአንዲት ነፍስ ለውጥ ሊሆኑ…

ማንበብ ይቀጥሉየነፍስ የመጨረሻው የመሸጫ ዋጋ ስንት ነው?

 የሕይወት ዛፍ

እግዚአብሔር በምድር ላይ ለማየት ደስ የሚያሰኙ፣ ለመብላት መልካም የሆኑ ዛፎችን ማብቀሉን ቅዱስ መጽሐፍ ይነግረናል፤ ከእነዚህ ዛፎች መካከል አንዱ የሕይወት ዛፍ ነው። ዘፍ 2፥9 ገነትን የሚያጠጡ አራቱ አፍላጋት ኤፌሶን፣ ግዮን፣ ጤግሮስ፣ ኤፍራጥስ የሚመነጩት ከዚህ የሕይወት ዛፍ ሥር ነው። ስለዚህ የሕይወት ዛፍ…

ማንበብ ይቀጥሉ የሕይወት ዛፍ

ምሥጢር የሚገልጡት አሌፋት

የእስራኤላዊያን የሃይማኖት፥ የባሕልም ሆነ የቋንቋ ትምህርት መሠረት ፊደሎቻቸው ናቸው። በሀገራችን ሊቃውንት ዘንድ፥ የዕብራይስጥ ፊደላት “አሌፋት” በመባል ይታወቃሉ። አሌፋት የተባሉትም የመጀመሪያ ፊደል የሆነውን ‘አሌፍ’ መሠረት በማድረግ ነው። በሌላው ዓለም ፊደሎች ድምጾችን የሚወክሉ ሥዕላዊ መግለጫዎች ተደርገው ይወሰዳሉ። በእስራኤላዊያን ዘንድ ግን አሌፋቱ ድምጾችን…

ማንበብ ይቀጥሉምሥጢር የሚገልጡት አሌፋት

ከመጽሐፍ ቅዱስ የተቀዳ ሳይንሳዊ አስተዳደግ  

“እነሆ ልጆች የእግዚአብሔር ሥጦታዎች ናቸው የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው” የሚለው ቃል ስለ ልጅ ሲወራ ከአፋችን ከማይጠፉ ቃላት አንዱ ነው:: (መዝ. 127፡3) ቃሉን ምን ያህል አምነንበት ልጆቻችንን እንደሥጦታ ተመልክተን እያኖርናቸው እንደሆነ እና የሰውን ልጅ የመፈጠር እና የመኖር ትርጉም ገብቶን የእግዚአብሔርን…

ማንበብ ይቀጥሉከመጽሐፍ ቅዱስ የተቀዳ ሳይንሳዊ አስተዳደግ  

የ“at least” ክርስትና

በእውነታ ላይ የተመሠረተ ምናባዊ ጽሑፍ በቅርብ በቅዱስ ጋብቻ አንድ ከሆኑ ጥንዶች ጋር ስለ ክርስትና ሕይወታቸው አባታችንን ለማወያየት ፈልገው በቤታቸው ተገናኘን፡፡ በውይይታችን ከተነሡት በርካታ ጉዳዮች የዘመኑን የክርስትና ሕይወት አጉልቶ የሚያሳዩ ሁለት ነጥቦችን እነሆ፡- የመጀመሪያው ከእንግዶቹ የተነሣው ሐሳብ “ከአንዳንድ ወንድምና እኅቶች ጋር…

ማንበብ ይቀጥሉየ“at least” ክርስትና