ጽሑፍ

የሚያደክሙ አጽናኞች

የኢዮብን መጽሐፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ያነበብኩት ምንአልባትም የሃይስኩል ተማሪ እያለሁ ነው። ምዕራፍ ሁለትን እንደጨረስኩ ግን ከዛ በኋላ ምን እየተካሄደ እንደሆነ ለማወቅ ግራ ነው የገባኝ። በተለይ የመጨረሻው ምዕራፍ ፵፪ ላይ ስደርስ እግዚአብሔር በኢዮብ ከመናደድ ይልቅ በሦስቱ ወዳጆቹ ንግግሮች ተቆጥቶ ኢዮብን ስለእነርሱ እንዲጸልይላቸው…

ማንበብ ይቀጥሉየሚያደክሙ አጽናኞች

ከሰው ለተለዩት

የአንቀጸ ብፁዓን ተራራ፥ ወንጌል የተጀመረችበት፣ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ መምህርነቱን ለቤተ ክርስቲያን የገለጠበት ስፍራ ነው። ዘጠኙን ብፁዓን በስብከቱ የገለጣቸው በዚህ ተራራ ላይ ነው። ትምህርቱን ለመስማት በጉባኤው ለመገኘት ወደ ተራራው የወጡ ብዙ ሰዎች ቢኖሩም ደቀ መዛሙርቱ ደግሞ ከሁሉ ይልቅ ቀርበው ይሰሙት ነበር።…

ማንበብ ይቀጥሉከሰው ለተለዩት

የቤተ ክርስቲያን ቅጥሮች

ቤተ ክርስቲያን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም የተመሠረተች ፣ በጥምቀት ልብስ የተሸፈነች ፣ በረድኤተ መንፈስ ቅዱስ ጉልላትነት ከመዓት እሳት ፣ ከቍጣ ዶፍ የተከለለች ፣ በመስቀል ዓላማዋ የታወቀች ናት ። የተገዛችው በወልደ እግዚአብሔር ወርቀ ደም በመሆኑ ምድራዊ ዋጋ አይችላትም ። ወርቅና አልማዝም…

ማንበብ ይቀጥሉየቤተ ክርስቲያን ቅጥሮች

አመንዝራይቱን የከሰሱ አመንዝራዎች

በብዙ ጥንታውያት መዛግብት እና የሊቃውንት ትርጓሜያት ውስጥ ከዮሐ 7፡53-8፡11 ያለው የወንጌል ንባብ ተዘልሏል። ታሪኩ ተፈጽሟል አልተፈጸመም የሚለውን አኹን በዝርዝር የምናየው አይደለም። ለመጠቆም ያህል ግን ይህ የወንጌል ክፍል የሌለ መኾኑን ብዙዎች ይናገራሉ። አንዳንዱቹ ታሪኩን በዮሐንስ ወንጌል ውስጥ በሌላ ቦታ ሲያደርጉት፤ አንዳንዶች…

ማንበብ ይቀጥሉአመንዝራይቱን የከሰሱ አመንዝራዎች

ልማደኛ ኃጢአተኛ የሚባል የለም

የሰውን ልጅ ተስፋ ሁልጊዜ ከሚያለመልሙ ነገሮች አንዱ እግዚአብሔር ማንንም ልማደኛ ኃጢአተኛ በሚል አለማየቱ ነው። ፊቱ ቀርበን ጌታ ሆይ አመንዝርያለሁ ወይም ሰርቄያለሁ ስንለው “ኃጢአትህ ተሰርዮልሃል ዳግመኛ አትበድል፥ አሁን በሰላም ሂድ” ይለናል። በፍጹም ደስታ እንዲህ ዓይነቱንማ ጌታ እንዴት ያስቀይሙታል? ብለን የተወሰነ ጊዜ…

ማንበብ ይቀጥሉልማደኛ ኃጢአተኛ የሚባል የለም

የመጽሐፈ መነኮሳቱ አረጋዊ መንፈሳዊ ማን ነው? 

በቤተ ክርስቲያናችን “መጻሕፍተ መነኮሳት” በሚል ዐቢይ ርእስ ሥር የሚታወቁና በሦስት ሶርያዉያን አባቶች ስም የተሰየሙ መጻሕፍት አሉ። እነዚህም መጻሕፍት፦ ማር ይስሐቅ ፥ ፊልክስዩስ እና አረጋዊ መንፈሳዊ በመባል ይታወቃለ። በምንኩስና እና ገዳማዊ ሕይወት ዙሪያ የተጻፉና ከውጪ ቋንቋዎች በየጊዜው የተተረጎሙ ብዙ መጻሕፍት እያሉ…

ማንበብ ይቀጥሉየመጽሐፈ መነኮሳቱ አረጋዊ መንፈሳዊ ማን ነው? 

ጥያቄህን አታሳንሰው

በእግዚአብሔር ፊት በቆምህ ጊዜ የምታቀርበው ጥያቄ ምንድነው? “ለምኑ ይሰጣችኋል፤ አንኳኩ ይከፈትላችኋል፤ የለመነ ሁሉ ይቀበላልና፤ የፈለገም ሁሉ ያገኛልና፤ መዝጊያ ለሚያንኳኳ ሁሉ ይከፈትለታል” ማቴ 7፥7 ብሎ በፊቱ ልመናን እንድናቀርብ ስለፈቀድልን ጸሎትና ምልጃን ማቅረብ እንችላለን። ነገር ግን ጥያቄህን አታሳንሰው፤ የቆምኸው በንጉሥ ፊት ነውና።…

ማንበብ ይቀጥሉጥያቄህን አታሳንሰው

እየኖሩ መሞት፡ እየሞቱ መኖር

ሞት በክርስትና ትርጓሜው ከእግዚብሔር ጋር በሚኖረን ቅርበትና ርቀት ይተረጐማል፡፡ ከእግዚአብሔር የሚኖረን ቅርበትና ርቀት ከነፍስ በሥጋ መለየት ላይ የተመሠረተ አይደለም፡፡ በእግዚአብሔር አርአያና አምሳል የተፈጠርን ሕያዋን ስለሆነን፡፡ ነፍሳችን ከእግዚአብሔር የመገናኘት ጉልበቷን በሞት አታጣም፣ ሥጋችንም የእግዚአብሔር ጥበቃ አይለየውም፡፡ ሞት መንፈሳዊ ግንኙነትን አያቋርጥም፡፡ በሐዲስ…

ማንበብ ይቀጥሉእየኖሩ መሞት፡ እየሞቱ መኖር

መንፈሳዊነት

በክርስትናው ዓለም ትምህርት ውስጥ አንድ ወጥ የሆነ ትርጉም ለመስጠት ከሚያስቸግሩ ቃላት መካከል አንዱ መንፈሳዊነት የሚለው ቃል ነው። ይኽም ሊሆን የቻለው እያንዳንዱ የእምነት ድርጅት ቃሉን የሚረዳበትና የሚተረጉምበት መንገድ ድርጅቱ ስለ እግዚአብሔር፣ እርሱንም ስለ ማምለክና ከእርሱ ጋር ስለ መኖር ባለው መረዳትና አስተምህሮት…

ማንበብ ይቀጥሉመንፈሳዊነት

ዔሊ

ከጌታ እግዚአብሔር ጋር የተዋሐዶ ሕይወትን መኖር የሚፈልግ ስብከት ከመስማት፣ መጽሐፍ ቅዱስና አዋልድ መጻሕፍትን ከማንበብ በማያንስ ደረጃ ማንበብ ያለበት ሌላ ትልቅ መጽሐፍ አለ፤ ፍጥረት! የተሰጣቸው ግዕዛን ከጌታ እግዚአብሔር ጋር ደረጃው ከፍ ያለ ግንኙነት ላጎናፀፋቸው  መላእክትና ሰው ጌታ እግዚአብሔር በፍጥረት ጭምር ሀልዎቱንና…

ማንበብ ይቀጥሉዔሊ