ጽሑፍ

የሰማይ ወፎችን ተመልከቱ

ክፍል ፩ ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጀመሪያው ጉባኤ ካስተማረን ትምህርት አንዱ ይህ ነው − የሰማይ ወፎችን ተመልከቱ አለ። የሰው ልጅ በክርስትና የኑሮ ለውጥ ማድረግ ይገባዋል። ክርስቲያን ስትሆን በሕይወትህ ውስጥ ልትሠራው የሚገባህን ብቻ ሠርተህ ልትሠራው የማትችለውን…

ማንበብ ይቀጥሉየሰማይ ወፎችን ተመልከቱ

ተሰናባቹ ሽማግሌ

በሕይወት መጨረሻ፤ በዘመን ፍጻሜ ላይ የተመኙትን ማግኘት እጅግ ደስ የሚያሰኝ ነገር ነው። የሰው ልጅ መንገድ በፍለጋ የተሞላ ነው። አንዳንዱ የተመኘውን አግኝቶ ደስ ብሎት ወደ መቃብር ይወርዳል፤ አንዳንዱም ወደ ተመኘው ዓለም ሲገሰግስ ሞት ያደናቅፈውና በምኞቱ ሳለ ነፍሱን ይነጠቃል።  በጌታ የልደት ዘመን…

ማንበብ ይቀጥሉተሰናባቹ ሽማግሌ

ከሞትህ አይጣሉህም!

በክርስትና ትምህርት ሞት የሕይወት ፍጻሜ ሳይሆን የምድራዊ ሕይወት መጨረሻ፤ የሰማያዊ ሕይወት መጀመሪያ ነው። ክርስቲያኖች በሞት ምክንያት የሚመጣ ኃዘን የማይጸናባቸውም ስለዚህ ነው። ከሞት በኋላ ለማንም በምድር ላይ ዕድል ፈንታ የለውም። በእርግጥ ይህ የሚሆነው በዓለም ዘንድ ነው እንጅ በቤተ ክርስቲያን ዘንድ ግን…

ማንበብ ይቀጥሉከሞትህ አይጣሉህም!

መሆን እና መኖር

ቅዱስ ጴጥሮስ በደብረ ታቦር ተራራ የጌታችን መልኩ ተለውጦ ሲያበራ፤ ልብሱም በምድር አጣቢ ሊያነፃው ከሚችለው በላይ ነጭ ሲሆን፤ ሙሴና ኤልያስም መጥተው ከጌታ ጋር ሲነጋገሩ አይቶ የመጣለትን ሀሳብ የገለጠበት ቃል ነው ” በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው”። አባቶች ቢርበንና ቢጠማን ሙሴ መና…

ማንበብ ይቀጥሉመሆን እና መኖር

በትሕትና ማደግ

ስለብዙ ነገር መጻፍ ይቻላል፤ ስለትሕትና ግን ለመናገር እና ለመጻፍ በኛ ደረጃ ላለ ድፍረት (ጥቂት ትዕቢት) ይፈልጋል። ትሑት ልትሆን ትችላለህ ግን ትሑት እንደሆንክ ባሰብክ ሰዓት ትህትናህን አጥተኸዋል። ትህትናን ከባድ የሚያደርገው ያ ነው። ትሁት እንደሆንክ እያሰብክ ትሁት መሆን አትችልም። ትህትና በመሆን ብቻ…

ማንበብ ይቀጥሉበትሕትና ማደግ

ሴምና ያፌት

ምድር ከጥፋት ውኃ መድረቅ በኋላ በኖኅ መርከብ ውስጥ ከነበሩ እንስሳትና አራዊት በቀር ሌላ አንዳች ፍጥረት አልነበረባትም። በምድር ላይ የሚርመሰመሰውን ሥጋ ለባሽ ፍጥረት ሁሉ ለጥፋት የዘነበው ውኃ ሙልጭ አድርጎ ደምስሶታል። ኖኅ ከመርከብ ሲወጣ ምድርን በዝሙታቸው ያበላሿት የቃኤል ልጆች በከተሞቻቸው አልነበሩም። ቅዱስ…

ማንበብ ይቀጥሉሴምና ያፌት

የኢየሱስ እናት በዚያ ነበረች

አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና” ከገዳም ከተመለሰ፣ ጉባኤ ሠርቶ ማስተማር ከጀመረ እነሆ ሦስተኛ ቀን ሆነው። በሦስተኛው ቀንም በታናሿ መንደር በቃና ሠርግ ተደረገ። ይህ ሠርግ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሁሉን ቻይነት የተገለጠበት ሠርግ ነው። ለሐዋርያት ሰውነቱ ከአምላክነቱ፣ አምላክነቱ ከሰውነቱ…

ማንበብ ይቀጥሉየኢየሱስ እናት በዚያ ነበረች

ክርስቶስ ተወልዶላችኋል

በእውነት ይህንን የሚመስል አዋጅ ሰምተን እናውቃለን? ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን የምሥራችን ያስከተለ ልደትን ማን ተወለደ? በመላው ዓለም ለሚገኙ የሰው ልጆች ሁሉ “ተወልዶላችኋል” ተብሎ ዜና ልደቱ የተነገረለትስ ማን አለ? ሔዋን በምድር ላይ መውለድን በጀመረች ጊዜ ይህ ዐዋጅ አልነበረም። ሣራም በእርጅናዋ ወራት ፀንሳ…

ማንበብ ይቀጥሉክርስቶስ ተወልዶላችኋል

በዚያ መንገድ ዳግመኛ አትመለሱ (ዘዳ. 17፥16)

የዓለም መድኅን የሆነው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደቡባዊ የይሁዳ ክፍል ልዩ ስሟ ቤተ ልሔም በተባለችው ስፍራ፣ ሄሮድስ በነገሠበት ዘመን ተወለደ፡፡ ሰብአ ሰገል ለተወለደው ሕፃን ለንጉሥ የሚገባውን እጅ መንሻ ሊያቀርቡለት መጡ፡፡  ንጉሡ ሄሮድስም ሰምቶ ደነገጠ፡፡ በኢየሩሳሌም ከእርሱ ጋር የካህናትንም አለቆች የአሕዛብንም…

ማንበብ ይቀጥሉበዚያ መንገድ ዳግመኛ አትመለሱ (ዘዳ. 17፥16)

ታላቁ ሠርግ 

ሙሽራው ሠርግ ማድረግ ሸቶ ከሕዝብ፣ ከነገድና፣ የተለያየ ቋንቋ ከሚናገር ወገን ሚስት ያጩለት ዘንድ ሽማግሌዎችን ላከ። ሽማግሌዎቹም የሙሽራውን ማንነት ለሰብአ ዓለም በተለያየ ኅብረ አምሳልና ቃል ገለጡ። ከባቢሎን እስከ ግብፅ ፣ ከኢየሩሳሌም እስከ ግሪክ፣ ከፋርስ እስከ ሮም ለሙሽራው ራሳቸውን ለማቅረብ ፈቃደኞች ለሆኑ…

ማንበብ ይቀጥሉታላቁ ሠርግ