ቃለ መጠይቅ

ይህች ሴት ቤተ መቅደሱን ልታቃጥለው ነው

መልአከ ምክር ቀሲስ ከፍያለው መራሒ የሃያ ሰባት መጻሕፍት ደራሲና ስመ ጥር ካህን ናቸው፡፡ በአማርኛና በእንግሊዝኛ በጻፏቸው መጻሕፍት ፣ በቤተ ክርስቲያኒቱ ከትምህርት እስከ አገልግሎት በሔዱበት ረዥም ርቀት ለትውልዱ አርአያ የሚሆኑ ታላቅ የቤተ ክርስቲያን ቅርስ ናቸው፡፡ በዚህ ሰንበት በጃንደረባው ሠረገላ ላይ ያደረጉት…

ማንበብ ይቀጥሉይህች ሴት ቤተ መቅደሱን ልታቃጥለው ነው

የኅብረት ዝማሬ ቢበዛ ደስ ይለኛል

ከመምህር ተስፉ ግርማ ጋር በመዝሙር አገልግሎት ዙሪያ ያደረግነውን የቆየ ቃለ መጠይቅ ሁለተኛ ክፍል እነሆ::  ጃንደረባው ፦ ከመጀመሪያው ካሴት በኋላ ስንት መዝሙራትን ሠራህ? መምህር ተስፉ ግርማ ፦ በቁጥር ብዙ ናቸው ፣ ለዘማሪ ምንዳዬ ከቁጥር አንድ እስከ ሦስት ማለት ይቻላል፡፡ ‘ቸሩ ሆይ’ …

ማንበብ ይቀጥሉየኅብረት ዝማሬ ቢበዛ ደስ ይለኛል

ጳውሎስና ሲላስን በመሣሪያ ያጀባቸው ሰው አልነበረም

መምህር ተስፉ ግርማ ሰባኬ ወንጌል ፣ ጸሐፊ ፣ የመዝሙር ግጥምና ዜማ ደራሲ ፣ የብዙ መንፈሳዊ ማኅበራት መሥራችና ቤተክርስቲያንን ሕይወቱን ሙሉ በቅንነት ሲያገለግል የነበረ መምህር ነው:: ዕረፍተ ነፍስ ያድልልንና መምህር ተስፉ ግርማ በነሐሴ 2013 ዓ.ም. ወደ አምላኩ ተጠርቶ በክብር ዐርፎአል::  የኢትዮጵያዊው…

ማንበብ ይቀጥሉጳውሎስና ሲላስን በመሣሪያ ያጀባቸው ሰው አልነበረም

በትረ ሃይማኖት በቃ በአማርኛ የመጻፍ ፍላጎቴን እና ስሜቴን ነው የተወጣሁበት መጽሐፍ ነው

ከቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ ጋር ባለፈው ሳምንት ወግ ጀምረን ነበር:: የመጨረሻውን ክፍል እነሆ ተጋበዙ የማታውቀውን ሕይወት ወደ ትክክለኛው ሕይወት የሚያደርስ ብለክ እንዴት ትጽፋለህ አሉኝ:: አሁን ግን ማመን ማምለክ ይቻላል ግን እምነት በተበላሸ መንገድ የሚገለጽበት ሁኔታ ውስጥ ነው ያለነው። አሁን እኛ እየኖርን…

ማንበብ ይቀጥሉበትረ ሃይማኖት በቃ በአማርኛ የመጻፍ ፍላጎቴን እና ስሜቴን ነው የተወጣሁበት መጽሐፍ ነው

“ብፁዕ አቡነ ገብርኤል  ቅርባችን የነበረ ሥዕለ መድኃኔዓለምን እየጠቆሙ “ሂድና እዚያ ጋር ሦስቴ ስገድ” አሉኝ”

ጃንደረባው:- ክፍል አንድን የገታነው ቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ ወደ መንፈሳዊ ትምህርት እንዲገቡ እመቤታችን እንዴት እጅዋን እንዳስገባች ሰምተን ነበር:: ከዚያው እንቀጥላለን:: ቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ:- እናቴ በሕልም ስላየችው ነገር በነገረችኝ በዚያው ቅጽበት ደግሞ እኅቴ ወደ ቤት እናቴን እየተጣራች ገብታ በዛው ዕለት ያየችውን ሕልም…

ማንበብ ይቀጥሉ“ብፁዕ አቡነ ገብርኤል  ቅርባችን የነበረ ሥዕለ መድኃኔዓለምን እየጠቆሙ “ሂድና እዚያ ጋር ሦስቴ ስገድ” አሉኝ”

እመነኩሳለሁ ብዬ ለአንድ አመት ሙሉ መጽሐፈ መነኮሳትን ሳነብ እና ስዘጋጅ ነበር

ቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ ካሣ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና መምህር ፣ ደራሲና ተመራማሪ እንዲሁም ካህን ናቸው:: የጃንደረባው ሠረገላ ላይ የዚህ ሰንበት እንግዳ ሆነዋል:: ቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ ካሣ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና መምህር ፣ ደራሲና ተመራማሪ እንዲሁም ካህን ናቸው:: የጃንደረባው ሠረገላ ላይ…

ማንበብ ይቀጥሉእመነኩሳለሁ ብዬ ለአንድ አመት ሙሉ መጽሐፈ መነኮሳትን ሳነብ እና ስዘጋጅ ነበር

እኔ ሦስት እናት አለኝ:: እመቤታችን ቤተ ክርስቲያንና ሀገሬ ናቸው

እማሆይ ፈንታነሽ ገዳሙ በካሴት ሥራ የታወቁ የመጀመሪያዋ የሴት ዘማሪት ናቸው:: ሙዚቃ ቤቶች ወደ መዝሙር ቤትነት ለመቀየራቸው ምክንያት ከሆኑ የመዝሙር ሰዎችም ተጠቃሽ ናቸው:: ከእማሆይ ጋር ይህንን አጭር ቆይታ አድርገናል:: ጃንደረባው :- እማሆይ ፈንታነሽ እስቲ ልጅነትዎ ምን ይመስል ነበር?  እማሆይ ፈንታነሽ :-…

ማንበብ ይቀጥሉእኔ ሦስት እናት አለኝ:: እመቤታችን ቤተ ክርስቲያንና ሀገሬ ናቸው

ከቅዱሳን ፓትርያርኮችና ከብፁዓን አበው ጋር የተደረጉ ልዩ ልዩ ታሪካዊ የቃለ መጠይቆችን ስብስብ ክፍል ሁለት

ጥያቄ:- በግል ሕይወትዎ እመቤታችን ያደረገችልዎት ተአምር አለ? ብፁዕ አቡነ ሰላማ :- አንድ ጊዜ ወደ እመቤታችን ቤተ ክርስቲያን ልናከብር እንሔዳለን:: ምንጭ ዳር ተቀመጥን:: ላይ ገደል አለ እልም ያለ ገደል ነው:: ከዚያ የድንጋይ ናዳ እየተወረወረ ወደ እኛ ይመጣል:: መጥቶ ከኋላዬ ሲደርስ ዝም…

ማንበብ ይቀጥሉከቅዱሳን ፓትርያርኮችና ከብፁዓን አበው ጋር የተደረጉ ልዩ ልዩ ታሪካዊ የቃለ መጠይቆችን ስብስብ ክፍል ሁለት

ከቅዱሳን ፓትርያርኮችና ከብፁዓን አበው ጋር የተደረጉ ልዩ ልዩ ታሪካዊ የቃለ መጠይቆችን ስብስብ ክፍል አንድ ለዛሬ ተጋበዙ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ:- ለስድስት ዓመታት ተኩል ወኅኒ ቤት ታስሬ ስለቀቅ ለአንድ ዓመት ያክል በቁም እስረኝነት ከቤቴ እንዳልወጣ መንግሥት አዝዞ ነበር:: ስለዚህ ወደ ደርግ መንግሥት እንዲህ ብዬ አመለከትሁ “አሁን ተፈትቼያለሁ:: ወደነበርኩበት ሀገር ሔጄ ትምህርቴን እንድጨርስና ሀገሬን እንዳገለግል ፍቀዱልኝ:: ይህን የማትፈቅዱ…

ማንበብ ይቀጥሉከቅዱሳን ፓትርያርኮችና ከብፁዓን አበው ጋር የተደረጉ ልዩ ልዩ ታሪካዊ የቃለ መጠይቆችን ስብስብ ክፍል አንድ ለዛሬ ተጋበዙ

መምህር ቀሲስ ግርማ ባቱ

“ቤተ ክርስቲያን ሁሉ ነገሬ ናት:: ምንም ባደርግ ልከፍለው የማልችል የቤተ ክርስቲያን ታላቅ ውለታ አለብኝ” መምህር ቀሲስ ግርማ ባቱ  መምህር ቀሲስ ግርማ ባቱ የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ መምህር ፣ ደራሲ ፣ ጸሐፊና ተመራማሪ ናቸው:: በዚህ ሰንበት በጃንደረባው ሠረገላ ላይ ይህንን ዘለግ ያለ…

ማንበብ ይቀጥሉመምህር ቀሲስ ግርማ ባቱ