መሳይት ውበት

መሳይት ውበት

ከመጽሐፍ ቅዱስ የተቀዳ ሳይንሳዊ አስተዳደግ  

“እነሆ ልጆች የእግዚአብሔር ሥጦታዎች ናቸው የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው” የሚለው ቃል ስለ ልጅ ሲወራ ከአፋችን ከማይጠፉ ቃላት አንዱ ነው:: (መዝ. 127፡3) ቃሉን ምን ያህል አምነንበት ልጆቻችንን እንደሥጦታ ተመልክተን እያኖርናቸው እንደሆነ እና የሰውን ልጅ የመፈጠር እና የመኖር ትርጉም ገብቶን የእግዚአብሔርን…