ቀሲስ ዶ/ር መብራቱ ኪሮስ

ቀሲስ ዶ/ር መብራቱ ኪሮስ

የመጽሐፈ መነኮሳቱ አረጋዊ መንፈሳዊ ማን ነው? 

በቤተ ክርስቲያናችን “መጻሕፍተ መነኮሳት” በሚል ዐቢይ ርእስ ሥር የሚታወቁና በሦስት ሶርያዉያን አባቶች ስም የተሰየሙ መጻሕፍት አሉ። እነዚህም መጻሕፍት፦ ማር ይስሐቅ ፥ ፊልክስዩስ እና አረጋዊ መንፈሳዊ በመባል ይታወቃለ። በምንኩስና እና ገዳማዊ ሕይወት ዙሪያ የተጻፉና ከውጪ ቋንቋዎች በየጊዜው የተተረጎሙ ብዙ መጻሕፍት እያሉ…