መ/ር ፍሬሰንበት ገብረ ዮሐንስ

መ/ር ፍሬሰንበት ገብረ ዮሐንስ

ምሥጢር የሚገልጡት አሌፋት

የእስራኤላዊያን የሃይማኖት፥ የባሕልም ሆነ የቋንቋ ትምህርት መሠረት ፊደሎቻቸው ናቸው። በሀገራችን ሊቃውንት ዘንድ፥ የዕብራይስጥ ፊደላት “አሌፋት” በመባል ይታወቃሉ። አሌፋት የተባሉትም የመጀመሪያ ፊደል የሆነውን ‘አሌፍ’ መሠረት በማድረግ ነው። በሌላው ዓለም ፊደሎች ድምጾችን የሚወክሉ ሥዕላዊ መግለጫዎች ተደርገው ይወሰዳሉ። በእስራኤላዊያን ዘንድ ግን አሌፋቱ ድምጾችን…

ሦስቱ ሰነፎች

የመጽሐፍ ቅዱስ ሊቃውንት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን የሕግ (Law)፥ የታሪክ (History)፥ የጥበብ (Wisdom) እና የትንቢት (Prophecy) በማለት በአራት ይከፍሏቸዋል። ከእነዚህ መካከል የጥበብ መጻሕፍት የተሰኘው ጎራ ውስጥ የሚመደበው፥ የጥበብን አስፈላጊነት እና የስንፍናን ወይም የሞኝነትን ጥቅም የለሽነት አጉልቶ የሚያሳየው መጽሐፈ ምሳሌ (ዕብ፡ ሲፍር…