ጃንደረባው ሚዲያ

ጃንደረባው ሚዲያ

ሱባዔ ጉባኤ መጋቢት 15 ሊጀመር ነው::

አዲስ አበባ – ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ (ኢጃት) ከዚህ ቀድሞ ለአምስት ዙር ሲሠጠው የነበረው የሱባዔ ጉባኤ ትምህርት በዚህ ዓቢይ ጾም በሦስት አድባራት ሊካሔድ እንደሆነ ተገለጸ::  በየአዲስ አበባ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት እና…

አእላፋት ዝማሬ መመሪያዎች

“የአእላፋት ዝማሬ” የታዳሚዎች መመሪያ  | ጃንደረባው ሚዲያ | ታኅሣሥ 2016 ዓ.ም.| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በቅድሚያ የአእላፋት ዝማሬን በጉጉትና በጸሎት የምትጠባበቁ ምእመናን የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደመሆናችን ይህንን መግለጫ አንብባችሁ ስትፈጽሙ በያላችሁበት “አቡነ ዘበሰማያት” በማድረስ የምስጋና ባለቤት ልዑል አምላካችን በምሕረቱ ብዛት የአእላፋት…

“በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው” ሉቃ. 2:7

| ጃንደረባው ሚድያ | ታኅሣሥ 2016 ዓ.ም.| አዲስ አበባ – ኢትዮጵያ የመድኃኔዓለም ክርስቶስን በዓለ ልደት ዋዜማ ምእመናን በዝማሬ እንዲያከብሩ በማሰብ የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ (ኢጃት)  “የአእላፋት ዝማሬ”ን  ከመስከረም 2 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል::  “የአእላፋት ዝማሬን” ለማካሔድ የታሰበበት የመጀመሪያው ቦታ…

ይህች ሴት ቤተ መቅደሱን ልታቃጥለው ነው

መልአከ ምክር ቀሲስ ከፍያለው መራሒ የሃያ ሰባት መጻሕፍት ደራሲና ስመ ጥር ካህን ናቸው፡፡ በአማርኛና በእንግሊዝኛ በጻፏቸው መጻሕፍት ፣ በቤተ ክርስቲያኒቱ ከትምህርት እስከ አገልግሎት በሔዱበት ረዥም ርቀት ለትውልዱ አርአያ የሚሆኑ ታላቅ የቤተ ክርስቲያን ቅርስ ናቸው፡፡ በዚህ ሰንበት በጃንደረባው ሠረገላ ላይ ያደረጉት…

ኢጃት ጠቅላላ ማኅበር ሆነ

|ጃንደረባው ሚዲያ፤ ታኅሣሥ ፲፩/፳፻፲፮ ዓ/ም|አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ (ኢጃት) ማኅበር በጠቅላላ ማኅበርነት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምስክር ወረቀት ተቀበለ:: ታኅሣሥ 11 2013 በፊልጶስ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ መጽሐፍ ምርቃትን በማካሔድና የመጻሕፍት ጉባኤን በማካሔድ የተመሠረተው የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በተመሠረተበት ቀን ልክ…

ሕይወት ነክ መጻሕፍት መብዛት አለባቸው

የአርባ አራት መጻሕፍት መተርጉም ፣ ጸሐፊና ሰባኪ ከሆነው ከመምህር አያሌው ዘኢየሱስ ጋር በጃንደረባው ሠረገላ ላይ ወግ ጀምረን እንደነበረ ይታወሳል፡፡ ሁለተኛው ክፍል እንዲህ ይነበባል፡፡ ጃንደረባው :- ወደ አማርኛ የተረጎሟቸው መጻሕፍት ሁሉም የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ መጻሕፍት ናቸው ወይንስ የሌሎችም አሉ? መምህር…

ሥጋችንን መልካም ነገር ካስለመድነው ያንኑ ነገር ይጠይቀናል አምጡ ይላል

‘አያሌው ዘኢየሱስ እንደተረጎመው’ የሚል ጽሑፍ በሽፋናቸው ላይ ያለባቸው መጻሕፍት በመንፈሳዊ መጻሕፍት መደርደሪያዎች ላይ መታየት ከጀመሩ ሁለት ዐሠርት ዓመታትን አስቆጥረዋል፡፡ መምህር አያሌው ዘኢየሱስ አርባ አራት መጻሕፍትን ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ በመተርጎም በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የቅርብ ዘመናት የትርጉም ሥራ ላይ ቀዳሚውን ድርሻ የያዙ…

የኅብረት ዝማሬ ቢበዛ ደስ ይለኛል

ከመምህር ተስፉ ግርማ ጋር በመዝሙር አገልግሎት ዙሪያ ያደረግነውን የቆየ ቃለ መጠይቅ ሁለተኛ ክፍል እነሆ::  ጃንደረባው ፦ ከመጀመሪያው ካሴት በኋላ ስንት መዝሙራትን ሠራህ? መምህር ተስፉ ግርማ ፦ በቁጥር ብዙ ናቸው ፣ ለዘማሪ ምንዳዬ ከቁጥር አንድ እስከ ሦስት ማለት ይቻላል፡፡ ‘ቸሩ ሆይ’ …

የአብያተ ክርስቲያናት አርማ

የቅድስት ቤተ ክርስቲያን አርማዋ መስቀል ነው:: “ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ ምልክትን ሠጠሃቸው” የሚለው ቃልም የሚፈጸመው በዚሁ መንፈሳዊ አርማ ነው:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለአስተዳደር እንዲመች ደግሞ በአህጉረ ስብከት ተከፍላ እንደምታገለግል ይታወቃል:: ለዚህ መንፈሳዊ አስተዳደርዋ ደግሞ ለእያንዳንዱ ቤተክርስቲያን የራሱ መታወቂያ የሆነ አርማ…

ጳውሎስና ሲላስን በመሣሪያ ያጀባቸው ሰው አልነበረም

መምህር ተስፉ ግርማ ሰባኬ ወንጌል ፣ ጸሐፊ ፣ የመዝሙር ግጥምና ዜማ ደራሲ ፣ የብዙ መንፈሳዊ ማኅበራት መሥራችና ቤተክርስቲያንን ሕይወቱን ሙሉ በቅንነት ሲያገለግል የነበረ መምህር ነው:: ዕረፍተ ነፍስ ያድልልንና መምህር ተስፉ ግርማ በነሐሴ 2013 ዓ.ም. ወደ አምላኩ ተጠርቶ በክብር ዐርፎአል::  የኢትዮጵያዊው…