ዲያቆን ሞገስ አብርሃም

ዲያቆን ሞገስ አብርሃም

ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለይ 

የአምላኩ ምሥጋና እንዳይቋረጥበት በጎ ሥራ ሠራ አካላዊ ቃል ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ለድኅነተ ሰብዕ ለድኅነተ ዓለም ሰው ሆኖ በምድር በተመላለሰበት ወቅት በተግባርም በቃልም ካስተማራቸው የክርስትና መሠረታውያን ውስጥ አንዱና ዋነኛው “ጸሎት” ነው። አድርጉ ከማለቱ በፊት አድርጎ የሚያሳይ መምህር እንደመሆኑ ጸልዩ ከማለቱ በፊት…

ምጽዋትና ውዳሴ ከንቱ 

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለምጽዋት ሲያስተምር አንድ ባለጸጋ ወደ እርሱ ቀርቦ ምጽዋት መመጽወት እወዳለሁ ወዳሴ ከንቱን መመሰገንንም እወዳለሁ አለው። ዮሐንስም ወዳሴ ከንቱውን ትተህ በትህትና መጽውት አለው። ይህ ባለጸጋ ግን አይሆንም ሁሉንም እወዳለሁ መስጠቱንም መመሰገኑንም እፈልጋለው ይህ ከቀረ ምጽዋቱም ይቅር አለው። እንኪያስ…