መጋቤ ምሥጢር ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርምያስ

መጋቤ ምሥጢር ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርምያስ

በቅኔ ድርሰት ታሪክ ውስጥ የቅዱስ ያሬድ ድርሻ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለመላው ሕዝበ ክርስቲያንና በአጠቃላይ ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ዘመን የማይሽራቸው ጊዜም የማይለውጣቸው ብርቅና ድንቅ የሆኑ አእምሮአዊ ሀብቶችና መንፈሳዊ ቅርሶች መካከል አንዱ ቅኔ ነው። “ቅኔ” ቀነየ – ገዛ ወይም ተቀንየ – ተገዛ የሚለውን የግእዝ ግሥ ያስገኘ ጥሬ…